“የኢትዮጵያ ሶስቱ ምሰሶዎች
“የኢትዮጵያ ሶስቱ ምሰሶዎች
👉 አርሶ አደር፤
👉 ወታደርና ፣
👉 መምህራን ናቸው፡፡
አርሶ አደሩ በማምረት የኑሮ ለውጥ እንዲመጣ እያደረገ ነው፡፡
መምህራንና ወታደሮች ደግሞ አገርና ትውልድ እንዲቀጥል ያለ በቂ ክፍያ ዋጋ የሚከፍሉ የአገር ባለውለታዎች ናቸው፡፡ በመሆኑም ክብር ይገባቸዋል፡፡”
:- ክብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
#aa_prosperity
“የኢትዮጵያ ሶስቱ ምሰሶዎች
👉 አርሶ አደር፤
👉 ወታደርና ፣
👉 መምህራን ናቸው፡፡
አርሶ አደሩ በማምረት የኑሮ ለውጥ እንዲመጣ እያደረገ ነው፡፡
መምህራንና ወታደሮች ደግሞ አገርና ትውልድ እንዲቀጥል ያለ በቂ ክፍያ ዋጋ የሚከፍሉ የአገር ባለውለታዎች ናቸው፡፡ በመሆኑም ክብር ይገባቸዋል፡፡”
:- ክብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
#aa_prosperity
አስተያየቶች
አስተያየት ይለጥፉ